የገና በዓል በድምቀት ተከበረ Esubalew D January 8, 2026

የገና በዓል በድምቀት ተከበረ

ለገጣፎ በሚፈኘው የህፃናት ማዕከል የገና በዓል በድምቀት ተከበረ በእለቱ ለህፃነናቱ ጣፋጭ ምግቦች የተለያዩ የመዝናኛ ፕሮግራሞች የተካሄደ ሲሆን ፣ ለህፃናቱም ወላጆች ለበዓል የሚሆናቸውን የገንዘብ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል

The Christmas festival was celebrated at the Children’s Centre in Legetafo. On the day, various entertainment programmes and delicious foods were organised for the children. Additionally, financial support was provided to the children’s parents to assist with the holiday.

Write a comment
Your email address will not be published. Required fields are marked *